No media source currently available
“የፖለቲካ ድርጅቶች በሰላማዊ መንገድ ተወዳድራችሁ ህዝብ ከመረጣችሁ ለደቂቃም ቢሆን ወንበር ላይ መቆየት እንፈልግም” ሲሉ የኦህዴድ ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ጅማ ላይ ተናግረዋል።