በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ ሠራዊት አቀባበል - በዛላንበሳ


የኦነግ ሠራዊት በዛላንበሳ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ (ፎቶ ፡ ሙሉጌታ አጽብሃ)
የኦነግ ሠራዊት በዛላንበሳ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ (ፎቶ ፡ ሙሉጌታ አጽብሃ)

የትግራይ ክልል በሰላማዊ መንገድ ትግል ለሚያደርጉ ሁሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ አስታወቀ። የክልሉ መንግሥት ይህንን ያስታወቀው በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሠራዊት አባላት አቀባበል ላይ በተደረገ ንግግር ነው።

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሠራዊት አባላት ትላንት በዛላንበሳ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ በአዲግራት፣ በውቅሮና በመቀሌ አቀባበል እንደተደረጋለቸው ታውቋል።

(ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)

የኦነግ ሠራዊት አቀባበል - በዛላንበሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG