No media source currently available
የትግራይ ክልል በሰላማዊ መንገድ ትግል ለሚያደርጉ ሁሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ አስታወቀ። የክልሉ መንግሥት ይህንን ያስታወቀው በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሠራዊት አባላት አቀባበል ላይ በተደረገ ንግግር ነው።