በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ ሠራዊት አቀባበል - በዛላንበሳ


የኦነግ ሠራዊት አቀባበል - በዛላንበሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:10 0:00

የትግራይ ክልል በሰላማዊ መንገድ ትግል ለሚያደርጉ ሁሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ አስታወቀ። የክልሉ መንግሥት ይህንን ያስታወቀው በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሠራዊት አባላት አቀባበል ላይ በተደረገ ንግግር ነው።

XS
SM
MD
LG