በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦነግን ለሰላማዊ ትግል ወደ ኢትዮጵያ የመለሰው ሥምምነት ዝርዝር


OLF and Gov't reconcilation agreement in asmara
OLF and Gov't reconcilation agreement in asmara

በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር /ኦነግ/ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ወደ አዲስ አበባ ልዑካን እንደሚያሰማራና፣ ጽሕፈት ቤት ከፍቶ በሰላማዊ መንገድ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ አስታወቀ።

በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር /ኦነግ/ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ወደ አዲስ አበባ ልዑካን እንደሚያሰማራና፣ ጽሕፈት ቤት ከፍቶ በሰላማዊ መንገድ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ አስታወቀ።

የኢትዮጵያ መንግሥት በአቶ ዳውድ ኢብሳ ከሚመራው የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር ጋር በአስመራ የደረሰውን ሥምምነት ዝርዝር ሔኖክ ሰማእግዜር በተከታዩ ዘገባ ያብራራል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኦነግን ለሰላማዊ ትግል ወደ ኢትዮጵያ የመለሰው ሥምምነት ዝርዝር
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:03 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG