በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ የቀድሞ ታጣቂዎች ከአባ ገዳዎችና የቴክኒክ ኮሚቴው ጋር ተወያዩ


የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ጦላይ ማሠልጠኛ ካምፕ የገቡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የቀድሞ ታጣቂዎች ከአባ ገዳዎች እና የቴክኒክ ኮሚቴው ጋር ባለፈው ሣምንት መጨረሻ ተወያይተዋል።

የቴክኒክ ኮሚቴው አባላትም በተነሱ ጥያቄዎች ላይ መልስ ሰጥተው ከኮሚቴው አቅም በላይ ነው ያሏቸውን ጉዳዮች ለሚመለከተው ባለሥልጣን እንደሚያቀርቡ ቃል ገብተዋል። ፀሐይ ዳምጠው ተጨማሪ ይዛለች።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦነግ የቀድሞ ታጣቂዎች ከአባ ገዳዎችና የቴክኒክ ኮሚቴው ጋር ተወያዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG