No media source currently available
የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ጦላይ ማሠልጠኛ ካምፕ የገቡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የቀድሞ ታጣቂዎች ከአባ ገዳዎች እና የቴክኒክ ኮሚቴው ጋር ባለፈው ሣምንት መጨረሻ ተወያይተዋል።