በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮ ሕዝብ በሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ የጠየቃቸው በቂ ምላሽ እንዲያገኙ አሳሰበ


ሕዝብ በሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ ያቀረባቸው ጥያቄዎች በቂ ምላሽ እንዲያገኙ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ጠየቀ፡፡

ሕዝብ በሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ ያቀረባቸው ጥያቄዎች በቂ ምላሽ እንዲያገኙ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ጠየቀ፡፡

በኦሮሚያ በሶማሌ ክልሎች ውስጥ የተፈጠረው ግጭት መንግሥት የሕዝብን ጥያቄዎች ላመመለስ የተጠቀመበት ስልት ነው ሲልም ከሰሰ፡፡

በአንዳንድ የኦሮሚያ አካባቢዎች ሰላማዊውን የሕዝብ ትግል ሌላ መልክ ለመስጠት የሞከሩ ኃይሎች እንዳሉም ፓርቲው ይናገራል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኦፌኮ ሕዝብ በሰላማዊ ሰልፍ ወጥቶ የጠየቃቸው በቂ ምላሽ እንዲያገኙ አሳሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG