በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮ አባላቶቼ እንግልት ደረሰባቸው አለ

በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ጽሕፈት ቤቶቹ እየተዘጉበት እና አባላቱ ላይ በመንግሥት ባለሥልጣናት እንግልት እየደረሰባቸው ነው ሲል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግርስ ገለፀ።

የአካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናት በበኩላቸው ጽሕፈት ቤቶቹ የተዘጉት ከህጋዊ አሰራር ውጪ ስለሆነ ነው ይላል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦፌኮ አባላቶቼ እንግልት ደረሰባቸው አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG