በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦፌኮ አባላቶቼ እንግልት ደረሰባቸው አለ


በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ጽሕፈት ቤቶቹ እየተዘጉበት እና አባላቱ ላይ በመንግሥት ባለሥልጣናት እንግልት እየደረሰባቸው ነው ሲል የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግርስ ገለፀ።

የአካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናት በበኩላቸው ጽሕፈት ቤቶቹ የተዘጉት ከህጋዊ አሰራር ውጪ ስለሆነ ነው ይላል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦፌኮ አባላቶቼ እንግልት ደረሰባቸው አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG