በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑ ተገለፀ

ቁጥራቸው በ3 ሚሊዮን ለጨመረው ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች፣ የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑንና አሁኑኑ መመጣት እንዳለበት የተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

ቁጥራቸው በ3 ሚሊዮን ለጨመረው ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች፣ የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑንና አሁኑኑ መመጣት እንዳለበት የተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

ጽ/ቤቱ ይሄን ያስታወቀው በቅርቡ ይፋ የተደረገውን የሰብዓዊ ዕርዳታ ጥያቄ ሰነድ መነሻ በማደርግ ነው፡፡

በቅርቡ ይፋ የተደረገው የሰብዓዊ ዕርዳታ ጥያቄ ሰነድ /ኤችአር ዲ/ እንዳመለከተው በድርቁ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ኢትዮጵያውያን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG