የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሁለት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ትናንት እሁድ ኩባ ገብተዋል። ለግማሽ ምዕተ ዓመት የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት የባላንጣ ግንኙነት ምዕራፍ ይዘጋል የተባለውን ውይይትም በዛሬው ዕለት ከኩባ መሪዎች ጋር በማድረግ ላይ ናቸው።
ፕሬዚዳንት ኦባማ ከኩባው አቻቸው ራውል ካስትሮ ጋር እየተወያዩ ነው

1
ፕሬዚዳንት ኦባማ ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ለመጀመሪያ ጊዜ እየጎበኙ ነው

2
ፕሬዚዳንት ኦባማ ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ለመጀመሪያ ጊዜ እየጎበኙ ነው

3
ፕሬዚዳንት ኦባማ ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ለመጀመሪያ ጊዜ እየጎበኙ ነው

4
ፕሬዚዳንት ኦባማ ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ለመጀመሪያ ጊዜ እየጎበኙ ነው