በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤኮዋስ በኒዠሩ ሁንታ ላይ የሚዘምት ክልላዊ ኅይል በተጠንቀቅ ሊያቆም ነው


በኢኳዶሩ ፕሬዝዳንታዊ እጩ ግድያ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

በኢኳዶሩ ፕሬዝዳንታዊ እጩ ግድያ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ትናንት ሐሙስ አቡጃ ላይ የተሰበሰቡት የምዕራብ አፍሪካ ሀገሮች የኢኮኖሚ ማኅበረሰብ (ኤኮዋስ) መሪዎች መፈንቅለ መንግሥት በተካሄደባት በኒዠር ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን የሚመልስ ኃይል ተደራጅቶ በተጠንቀቅ እንዲጠባበቅ ትዕዛዝ ሰጡ።

መሪዎቹ ከኒዠር የመንግሥት ግልበጣው ወዲህ ተሰባስበው ሲመክሩ የትናንቱ ሁለተኛ ጊዜያቸው መኾኑ ነው። የአስራ አንዱ የኤኮዋስ አባል ሀገሮች መሪዎች ከአራት ሰዓታት በላይ የወሰደውን ዝግ ስብሰባቸውን ሲያጠናቅቁ የመከላከያ ሚንስትሮቻቸውን ክልላዊ ተጠባባቂ ኃይል እንዲያደራጁ አዝዘዋል።

ቲመቲ ኦቢዙ ከአቡጃ ያጠናቀረው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ቆንጅት ታየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG