በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች ተያዙ


ሞያሌ
ሞያሌ

ትላንት ጠዋት በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የሞያሌ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ።

ትላንት ጠዋት በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የሞያሌ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ። ኮማንደር ነጋ ስርቢ በሁለቱ ሰዎች አሁንም ከሌላ የእጅ ቦምብ ጋር እንደተያዙ ለአሜርካ ድምፅ ተናግረዋል።

የሞያሌ ከተማ አሁንም ውጥረት እንደሰፈነበት ይነገራል፡፡ በከተማዋ ብዙም እንቅስቃሴ እንደሌለ ነዋሪዎች ተናግረዋል። በትናንቱ ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር አራት ደርሷል - ዛሬም ለሞቱት የቀብር ሥነ ሥርዓት መፈፀሙን የአካባቢው አስተዳዳሪ ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG