No media source currently available
ትላንት ጠዋት በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የሞያሌ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ።