በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመከላከያ ኃይል የሞያሌ ከተማ የፀጥታ ኃይሎችን ትጥቅ አስፈታ


በሞያሌ ከተማ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በከተማዋ ያሉትን የኦሮምያንና የሶማሌ ክልልን የፀጥታ ኃይሎች ትጥቅ ማስፈታቱ ታውቋል።

በሞያሌ ከተማ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በከተማዋ ያሉትን የኦሮምያንና የሶማሌ ክልልን የፀጥታ ኃይሎች ትጥቅ ማስፈታቱ ታውቋል። ሀገር እያስተዳደረ የሚገኘዉ ኮማንድ ፖስት ሠክሬታርያት ትላንት በመግለጫው የታጠቁ ኃይሎች በከተማዋ ለሰው ሕይወት መጥፋት ተጠያቂ እንደሆኑ ገልጿል።

የሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ግን በክልል የፀጥታ ኃይሎች መፍታት ደስተኛ አለመሆነቸውን ነዉ የገለፁት።

በቦረና ዞን የሞያሌ ወረዳ የፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጋቱ ካሳሁን የነዋሪዎች ሥጋት ትክክል መሆኑን ተናግረዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የመከላከያ ኃይል የሞያሌ ከተማ የፀጥታ ኃይሎችን ትጥቅ አስፈታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG