No media source currently available
በሞያሌ ከተማ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በከተማዋ ያሉትን የኦሮምያንና የሶማሌ ክልልን የፀጥታ ኃይሎች ትጥቅ ማስፈታቱ ታውቋል።