በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለምቀፍ የትግራይ ተወላጆች ንቅናቄ ለፖለቲካ እስረኞች ፊርማ እያሰባሰበ ነው


ዓለምቀፍ የትግራይ ተወላጆች ንቅናቄ ለፖለቲካ እስረኞች ተብሎ የተቋቋመ እንቅስቃሴ ለዓለምቀፍ ማኅበረሰብ የሚቀርብ ፊርማ እያሰባሰበ መሆኑ አስታወቀ፡፡

እንቅስቃሴው ከ20 ሺ በላይ ፊርማ በማሰባሰብ "ብበሄራቸው ምክንያት ስለታሰሩ የትግራይ ተወላጆች የፖለቲካ እስረኞች" ያለውን ጉዳይ ለተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እንደሚያቀርብ አስታውቋል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤሕግ በበኩሉ በፖለቲካና ብሄር ምክንያት ክስ የተመሰረተበት የትግራይ ተወላጅ የለም ብለዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዓለምቀፍ የትግራይ ተወላጆች ንቅናቄ ለፖለቲካ እስረኞች ፊርማ እያሰባሰበ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG