በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፋር ክልል የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ


በአፋር ክልል ገዳማይቱ በተባለች ወረዳ በመስክ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸውን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታወቀ።
በአፋር ክልል ገዳማይቱ በተባለች ወረዳ በመስክ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸውን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታወቀ።

በአፋር ክልል ገዳማይቱ በተባለች ወረዳ በመስክ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸውን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስታወቀ። በሌላ በኩል እነዚህ ሁለት የመስሪያ ቤቱ ባልደረቦች ከመገደላቸው አስቀድሞ ሰኞ ዕለት በርካታ የኢሳ ሶማሌዎች በአፋር ልዩ ኃይሎች ተገድለዋል ሲል የጎሳው ኡጋዛዊ ምክር ቤት አባላትና እና የሃገር ሽማግሌዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል።

በዛሬው ዕለትም የፌዴራል መከላከያ ሰራዊት ወደገዳማይቱ ወይም ገርበኢሴ ከተማ ገብቶ እርምጃ እየወሰደ ነው ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአፋር ክልል የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:22 0:00


XS
SM
MD
LG