በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሽኝት


የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ቀብር
የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ቀብር

ለሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾችና ታጋዮች በየዓመቱ የሚሰጥ ሽልማት በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ስም እንደሚያዘጋጅ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ኢሰመጉ/ አስታወቀ።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ እንድ ማዕከል፤ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ደግሞ አደባባይ በስማቸው እንዲሰየም ተጠይቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሽኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:40 0:00


XS
SM
MD
LG