በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሽኝት


የፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ሽኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:40 0:00

ለሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾችና ታጋዮች በየዓመቱ የሚሰጥ ሽልማት በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ስም እንደሚያዘጋጅ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ኢሰመጉ/ አስታወቀ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ እንድ ማዕከል፤ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ደግሞ አደባባይ በስማቸው እንዲሰየም ተጠይቋል።

XS
SM
MD
LG