በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በዚች ሀገር ፓለቲካዊ ውሳኔ የሚያስፈልግበት ከዚህ የበለጠ አሳሳቢ ጊዜ የለም"- ዶ/ር መረራ


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

ኢትዮጵያን ከገባችበት ችግር ለማውጣት ኢህአዴግ ተጨማሪ ፓለቲካዊ ርምጃዎችን መውሰድ እንዳለበት ዶ/ር መረራ ጉዲና አሳሰቡ፡፡ ታሳሪዎችን ለመፍታት የተደረሰበትን ውሳኔ መነሻ አድርገው የተናገሩት ዶ/ር መረራ በዚች ሀገር ፓለቲካዊ ውሳኔ የሚያስፈልግበት ከዚህ የበለጠ አሳሳቢ ጊዜ የለም ብለዋል፡፡

ኢትዮጵያን ከገባችበት ችግር ለማውጣት ኢህአዴግ ተጨማሪ ፓለቲካዊ ርምጃዎችን መውሰድ እንዳለበት ዶ/ር መረራ ጉዲና አሳሰቡ፡፡ ታሳሪዎችን ለመፍታት የተደረሰበትን ውሳኔ መነሻ አድርገው የተናገሩት ዶ/ር መረራ በዚች ሀገር ፓለቲካዊ ውሳኔ የሚያስፈልግበት ከዚህ የበለጠ አሳሳቢ ጊዜ የለም ብለዋል፡፡

ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

ሰሞኑን ከእሥር የተፈቱት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ/ኦፌኮ/ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና መኖሪያ ቤት በወዳጅ፣ ዘመድ፣ በደጋፊዎቻቸውና አድናቂዎቻቸው ጉብኝት ተጨናንቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"በዚች ሀገር ፓለቲካዊ ውሳኔ የሚያስፈልግበት ከዚህ የበለጠ አሳሳቢ ጊዜ የለም"- ዶ/ር መረራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG