No media source currently available
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና የተመሰረተባቸው ክስ ተቋርጦ ትናንት ከእሥር ከተፈቱ በኋላ በሺሕዎቹ የሚቆጠሩ፣ ደጋፊዎቻቸው እና የኦፌኮ አባላት በቤታቸው አካባቢ በአጀብ ተቀብለዋቸዋል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ