ዋሽንግተን ዲሲ —
በደቡብ ክልል የአማሮና በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን መካከል በሁለት ተጎራባች ወረዳዎች ለሁለት ቀናት ማለትም እሁድ ሐምሌ 16 እና ዕረቡ ሐምሌ 19 በተደረገ የተኩስ ልውውጥ ለጠፋው የ13 ሰዎች ሕይወት፣ ለቆሰለው ሰውና ለወደመው ንብረት መንግሥት ሐላፊነት ወስዶ፤ የግጭቱ መንስኤ የሆኑ የድንበር ማስፋፋት እንቅስቃሴዎችን በአስቸኳይ እንዲያስቆምና ግጭቱን በዘላቅነት ሊያስወግድ የሚያስችል እርምጃ በአፋጣኝ እንዲወሰድ የመድረክ አባል ፓርቲ የሆነው የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ አሳሰበ።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ