በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማይጨው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል ታነፀ


የማይጨው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል
የማይጨው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል

በሰሜን አሜሪካ የተቋቋመው "የራያ ረድኤትና ልማት ማሕበር" ማይጨው ከተማ ውስጥ በ8 ሚልዮን ብር በላይ ያሰራው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል ሰሞኑን በይፋ ተመርቋል።

መጻሕፍት ቤቱ በርካታ የመማርያ መጻሕፍትና ኮምፒውተሮችም እንደተሟሉለት የማሕበሩን ሊቀ መንበር መምህር አብርሃ አባይለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

የማይጨው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል
የማይጨው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል

ማዕከሉ በብዙዎች ቤተ መጻሕፍት ያልተለመደው ማየት ለተሳናቸው አገልግሎት እንደሚሰጥ ተደርጐ መሰራቱንም ተገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በማይጨው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል ታነፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00

XS
SM
MD
LG