No media source currently available
በሰሜን አሜሪካ የተቋቋመው "የራያ ረድኤትና ልማት ማሕበር" ማይጨው ከተማ ውስጥ በ8 ሚልዮን ብር በላይ ያሰራው ቤተ መጻሕፍትና የመረጃ ማዕከል ሰሞኑን በይፋ ተመርቋል።