በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊቢያ የታገቱ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞች ለማስለቀቅ አይኦኤም እየሠራ ነው


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በሊቢያ በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ቤዛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ታግተው የሚገኙ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞችና ስደተኞችን ለመስለቀቅ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/ እየጣረ መሆኑን አስታወቀ።

በሊቢያ በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ቤዛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ታግተው የሚገኙ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞችና ስደተኞችን ለመስለቀቅ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/ እየጣረ መሆኑን አስታወቀ።

ስደተኞችን በማፈን ሕግ በማይከበርባቸው የማቆያ ጣቢያዎች የሚያሳዩ የቪዲዮ ምስሎች በማህበራዊ ድረ ገፅ ወይንም በፌስ ቡክ ባሳለፍነው ሳምንት በሰፊው ሲታዩ ነበር፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በሊቢያ የታገቱ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞች ለማስለቀቅ አይኦኤም እየሠራ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG