በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊቢያ የታገቱ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞች ለማስለቀቅ አይኦኤም እየሠራ ነው


በሊቢያ የታገቱ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞች ለማስለቀቅ አይኦኤም እየሠራ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:48 0:00

በሊቢያ በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ቤዛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ታግተው የሚገኙ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞችና ስደተኞችን ለመስለቀቅ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/ እየጣረ መሆኑን አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG