No media source currently available
በሊቢያ በሕገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ቤዛ ገንዘብ እንዲከፍሉ ታግተው የሚገኙ ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያዊ ፍልሠተኞችና ስደተኞችን ለመስለቀቅ የዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት /IOM/ እየጣረ መሆኑን አስታወቀ።