አዲስ አበባ —
የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ ወ/ሮ ሂክማ ከይረዲን በበኩላቸው በኮንሶ በተቀሰቀሰ ግጭት የስድስት ሰዎች ሕይወት ማለፉንና ንብረት መውደሙን ገልጸው ለጥፋቱ ተጠያቂዎች ግን የሕዝብ ወኪል ነን የሚሉ ሽፍቶች ናቸው ሲሉ ከሰዋል። በአሁኑ ሰዓትም ሁኔታው መረጋጋቱን ጨምረው አስረድተዋል።
ከሕዝብ እንደተወከሉ ከሚናገሩት የኮሚቴው አባል አንዱ የሆኑት አቶ ገመቹ ገንሴ ተኩሱ እንደቀጠለ መሆኑን ይናገራሉ።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።