አዲስ አበባ —
በጥቃቱ አያሌ ቤቶች መቃጠላቸውን በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መፈናቀላቸውንና ብዙ ሰዎችም የት እንደደረሱ እንዳልታወቀ ገልጸዋል።
የደቡብ ክልል መንግስት ቃል አቀባይ ወ/ት ሂክማ ከይረዲን በጉዳዩ ላይ ምላሽ ለመስጠት ቃል ቢገቡም በስብሰባ ምክንያት ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ ሊገኙ አልቻሉም።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።