በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮንሶን በተመለከተ ሁለት ሰዎች አነጋግረናል


ፎቶ ፋይል፡ ኮንሶ
ፎቶ ፋይል፡ ኮንሶ

በደቡብ ክልል በኮንሶ “የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተባበሷል” ሲሉ ወደ ዝግጅት ክፍላችን የደወሉ እና በኢሜል የላኩ ሰዎችን መሰረት አድርገን ሁለት ሰዎች አነጋግረናል።

አርብ ዕለት የሰው ሕይወት ጠፍቷል፣ ሰዎች ቆስለዋል፣ በርካታ ሰዎች ታስረዋል ነዋሪዎችም ተሰደው ጫካ ገብተዋልም ይላሉ -ያነጋገርናቸው ሰዎች።

ጽዮን ግርማ የኮንሶ ሕዝብ እንደወከላቸው ከሚናገሩ አባላት መካከል አንዱን እና አንድ ነዋሪ ስለሁኔታው ጠይቃ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ኮንሶን በተመለከተ ሁለት ሰዎች አነጋግረናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:44 0:00

XS
SM
MD
LG