በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ የዓለማቀፍ ሕገወጥ አበረታች መድኃኒት ህግ እንደማታከብር ተገለጸ


ኬንያ የሕገወጥ አበረታች መድኃኒት ህግ ባለማክበሯ በኦሎምፒክስ የመሳተፍ ዕድሏ አስጊ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ።

ስፖርተኞች ህገ ወጥ ኃይል-ሰጪ መድኃኒቶችን እንዳይጠቀሙ የወጣውን ህግ ኬንያ አለማክበሯን፣ ዓለማቀፉ የፀረ-ኃይል-ሰጪ መድኃኒት መሥሪያ ቤት አስታወቀ።

በዚህም ምክንያት ሪዮ ውስጥ በሚካሄደው የዘንድሮው የበጋ ኦሎምፒክስ ጨዋታዎች የመካፈል ዕድሏ አስጊ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ። የኬንያ ኦሎምፒክስ ኰሚቴ ግን፣ "ውሳኔውን ይግባኝ እላለሁ" ብሏል።

ኬንያ የዓለማቀፍ ሕገወጥ አበረታች መድኃኒት ህግ እንደማታከብር ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG