በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የኬንያ ምርጫ ፍርሃት ተጋርዶበታል” - አምነስቲ ኢንተርናሽናል


ከፍተኛ የኬንያ ምርጫ ኮሚሽን ባለሥልጣን ግድያ ጭምር ሰሞኑን በሀገሪቱ የተከሰቱ ጉዳዮች ፍርሃት የጋረጡ በመሆናቸው ከመጭው ሳምንት ምርጫ በፊት ዕልባት ሊደረግባቸው ይገባል ሲል አመነስቲ ኢንተርናሽናል /ዓለምቀፍ የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት/ አስታወቀ፡፡

ከፍተኛ የኬንያ ምርጫ ኮሚሽን ባለሥልጣን ግድያ ጭምር ሰሞኑን በሀገሪቱ የተከሰቱ ጉዳዮች ፍርሃት የጋረጡ በመሆናቸው ከመጭው ሳምንት ምርጫ በፊት ዕልባት ሊደረግባቸው ይገባል ሲል አመነስቲ ኢንተርናሽናል /ዓለምቀፍ የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት/ አስታወቀ፡፡

ክሪስ ማሳንዶ የኬንያ የነፃው የምርጫና የድንበሮች ኮሚሽን፣ በኤሌክትሮኒክ ማለትም በኮምፒዩተር የሚሰጥ የምርጫ ድምፅ ጉዳዮች ዋና ኃላፊ ነበሩ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

“የኬንያ ምርጫ ፍርሃት ተጋርዶበታል” - አምነስቲ ኢንተርናሽናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG