በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የኬንያ ምርጫ ፍርሃት ተጋርዶበታል” - አምነስቲ ኢንተርናሽናል


“የኬንያ ምርጫ ፍርሃት ተጋርዶበታል” - አምነስቲ ኢንተርናሽናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00

ከፍተኛ የኬንያ ምርጫ ኮሚሽን ባለሥልጣን ግድያ ጭምር ሰሞኑን በሀገሪቱ የተከሰቱ ጉዳዮች ፍርሃት የጋረጡ በመሆናቸው ከመጭው ሳምንት ምርጫ በፊት ዕልባት ሊደረግባቸው ይገባል ሲል አመነስቲ ኢንተርናሽናል /ዓለምቀፍ የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት/ አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG