በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ ውስጥ በደረሰ የህንጻ መፍረስ 12 ሲሞቱ ሎሎች በፍርስራሹ ስር እንዳሉ ተሰግቷል


ኬንያ ውስጥ በደረሰ የህንጻ መፍረስ 12 ሲሞቱ ሎሎች በፍርስራሹ ስር እንዳሉ ተሰግቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:34 0:00

ፖሊስና የአደጋ ጊዜ ሠራተኞች እስካሁን የደረሱበት ያልታወቀውን ሰዎች ለመታደግ ፍርስራሹን በማሰስ ላይ ናቸው። በአደጋው ከባድ ጉዳት የደረባቸው 12 ሰዎች በኬንያታ ሆስፒታል ሕክምና እያገኙ ናቸው። የአደጋው መንስዔ ናይሮቢ ላይ የጣለው ከባድ ዝናብ ሲሆን በተለይ ደግሞ ለሕንፃው መፍረስ ምክንያት እንደሆነ የተነገረው አጠገቡ ያለ ወንዝ መሙላቱ ነው።

XS
SM
MD
LG