ዋሽንግተን ዲሲ —
በሶማሌ ክልል በዋና ከተማው ጂግጂጋን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች የተፈፀመው ጥቃት እጅግ ዘግናኝ እንደነበር ከከፍተኛ ድብደባ በኋላ በሕክምና የተረፉት የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ገለፁ።
የክልሉ ሀገረስብከት ሊቀጳጳስ በበኩላቸው ፤ ሰዎች ከተገደሉ በኋላ ተቆራርጠዋል በእሳት ጨምር ተቃጥለዋል ብለዋል። “በክልሉ በዜጎች ላይ የተፈፀመው አሰቃቂ ወንጀል ሰው ሆኖ ከተፈጠረ የማይጠበቅ ነው።” ብለዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ