በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ከከፍተኛ ድብደባ በኋላ ቤንዚል አርከፍክፈው ሊያቃጥሉኝ ሲሉ ነው ያመለጥኩት"- የቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ


"ከከፍተኛ ድብደባ በኋላ ቤንዚል አርከፍክፈው ሊያቃጥሉኝ ሲሉ ነው ያመለጥኩት"- የቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:17 0:00

በሶማሌ ክልል በዋና ከተማው ጂግጂጋን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች የተፈፀመው ጥቃት እጅግ ዘግናኝ እንደነበር ከከፍተኛ ድብደባ በኋላ በሕክምና የተረፉት የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ገለፁ። በኢትዮጵያ ሶማሌ ሀገረስብከት በጂጂጋ ምስራቀፀሐይ ኪዳነምሕረት ካቴድራል አስተዳዳሪ መላከፀሐይ አባገብረፃዲቅ ደባብን አነጋግረናቸዋል።

XS
SM
MD
LG