በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጣሊያን ወደ አገሯ የሚጎርፈውን ፍልሰተኛ መከላከል የሚያግዝ ዐዲስ ዘዴ ሥራ ላይ ልታውል ነው


ፎቶ ፋይል፦ ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገሮች የመጡ ፍልሰተኞች ወደ ኢጣሊያ ለመድረስ ሲሞክሩ በቱኒዚያ የባህር ኃይል ብሄራዊ ጥበቃ እየታዩ ቱኒዚያ በኤስፋክስ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ
ፎቶ ፋይል፦ ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ ሀገሮች የመጡ ፍልሰተኞች ወደ ኢጣሊያ ለመድረስ ሲሞክሩ በቱኒዚያ የባህር ኃይል ብሄራዊ ጥበቃ እየታዩ ቱኒዚያ በኤስፋክስ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ

የጣሊያን መንግሥት በልማት ላይ ያተኮረ ዐዲስ ፕሮግራም ተግባር ላይ በማዋል ስደተኞች ከአፍሪካ ተነስተው የሜዲትራኒያንን ባህር ለመሻገር የሚያደጉትን ጉዞ ለመከላከል እየሞከረ ነው። ተንታኞች እንደሚሉት እቅዱ ከሠራም መላው አውሮፓ በጥሩ ምሳሌነት ሊጠቀምበት የሚችል ነው።

ጣሊያን ወደ አገሯ የሚጎርፈውን ፍልሰተኛ መከላከል የሚያግዝ ዐዲስ ዘዴ ሥራ ላይ ልታውል ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

ሄንሪ ዊልከንስ ከጣሊያኗ የላምፔዱሳ ደሴት ለአሜሪካ ድምጻ ባጠናቀረው ዘገባ ባለፈው ዓመት በአንዲት ሳምንት ዕድሜ ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ፍልሰተኞች ባሕሩን አቋርጠው እዚያ ሲደረሱ ያዩ የአካባቢው ነዋሪዎችም አዲሱን ርምጃ በይሁንታ መቀበላቸውን እየገለጹ ነው።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG