በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጣሊያን ወደ አገሯ የሚጎርፈውን ፍልሰተኛ መከላከል የሚያግዝ ዐዲስ ዘዴ ሥራ ላይ ልታውል ነው


ጣሊያን ወደ አገሯ የሚጎርፈውን ፍልሰተኛ መከላከል የሚያግዝ ዐዲስ ዘዴ ሥራ ላይ ልታውል ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

የጣሊያን መንግሥት በልማት ላይ ያተኮረ ዐዲስ ፕሮግራም ተግባር ላይ በማዋል ስደተኞች ከአፍሪካ ተነስተው የሜዲትራኒያንን ባህር ለመሻገር የሚያደጉትን ጉዞ ለመከላከል እየሞከረ ነው። ተንታኞች እንደሚሉት እቅዱ ከሠራም መላው አውሮፓ በጥሩ ምሳሌነት ሊጠቀምበት የሚችል ነው።

ሄንሪ ዊልከንስ ከጣሊያኗ የላምፔዱሳ ደሴት ለአሜሪካ ድምጻ ባጠናቀረው ዘገባ ባለፈው ዓመት በአንዲት ሳምንት ዕድሜ ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ፍልሰተኞች ባሕሩን አቋርጠው እዚያ ሲደረሱ ያዩ የአካባቢው ነዋሪዎችም አዲሱን ርምጃ በይሁንታ መቀበላቸውን እየገለጹ ነው።

XS
SM
MD
LG