በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሁለተኛው የኢትዮ - ጣሊያን ጦርነት “ዛሬ” ተጀመረ


Ethiopians War Dance 1935
Ethiopians War Dance 1935

መስከረም 23/1928 ዓ.ም (ዛሬ፤ ልክ የዛሬ 82 ዓመት) ፋሽስት ጣልያን ኢትዮጵያን ያኔ አቢሲኒያን ወረረች። ከሰባት ወራት ውጊያ በኋላ የጠላት ጦር አዲስ አበባን ያዘና የዱር የገደል ፍልሚያው ለመጭዎች አራት ዓመታት ተኩል ያህል ቀጠለ። በዚህ የያኔው የመንግሥታት ኅብረት (ሊግ አፍ ኔሽንስ) አባላት በነበሩ ሁለት ሀገሮች መካከል በተካሄደ ውጊያ ከኢትዮጵያ ከ275 ሺህ በላይ ተዋጊዎች ተገደዋል፤ ለግማሽ ሚሊዮን በላይ ጦረኞች ቆስለዋል፡፡

Full Dress Uniform Left By Native War Minister
Full Dress Uniform Left By Native War Minister

መስከረም 23/1928 ዓ.ም (ዛሬ፤ ልክ የዛሬ 82 ዓመት) ፋሽስት ጣልያን ኢትዮጵያን ያኔ አቢሲኒያን ወረረች። ከሰባት ወራት ውጊያ በኋላ የጠላት ጦር አዲስ አበባን ያዘና የዱር የገደል ፍልሚያው ለመጭዎች አራት ዓመታት ተኩል ያህል ቀጠለ። በዚህ የያኔው የመንግሥታት ኅብረት (ሊግ አፍ ኔሽንስ) አባላት በነበሩ ሁለት ሀገሮች መካከል በተካሄደ ውጊያ ከኢትዮጵያ ከ275 ሺህ በላይ ተዋጊዎች ተገደዋል፤ ለግማሽ ሚሊዮን በላይ ጦረኞች ቆስለዋል፡፡

Italo-Abyssinian War 1935
Italo-Abyssinian War 1935

በቤኒቶ መሶሎኒ የተመራው የጣልያን ጦር በዚህ በሁለተኛው የኢትዮ-ጣሊያን ጦርነት ወቅት ፈፅሟል የተባለው የጦር ወንጀል፣ በሲቪሎች ላይ የተፈፀመ ጥቃትና በሰብዕና ላይ የተፈፀመ ወንጀል ከወቅቱ የኢትዮጵያ ህዝብ በሰባት ከመቶው ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡

Italo-Abyssinian War 1935
Italo-Abyssinian War 1935

ከወራሪው የጣልያን ጦር ወገን 208 ሺህ ወታደር ሙትና ቁስለኛ ሆኗል፡፡

ሚያዚያ 27/1933 ዓ.ም. ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በድል አዲስ አበባ ገቡና የነፃነት ቀን ሆኖ እስከ - ዛሬ ይከበራል፡፡ “የድል ቀን” የሚሉትም አሉ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ሁለተኛው የኢትዮ - ጣሊያን ጦርነት “ዛሬ” ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG