በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእምነት አባቶች ለተፈናቃዮች እገዛ እንዲደረግ ተማጽነዋል

የእምነት አባቶች ለተፈናቃዮች እገዛ እንዲደረግ ተማጽነዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00

የእምነት አባቶች ለተፈናቃዮች እገዛ እንዲደረግ ተማጽነዋል

በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ሕዝቡ የሚያደርገውን ድጋፍ እንዳያቋርጥ በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ የኃይማኖት አባቶች አሳሰቡ።

የኃይማኖት አባቶቹ በየእምነት ተቋማቶቻቸው አማካኝነት እስካሁን 30 ሚሊዮን የሚጠጋ ብር ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ማድረጋቸውን እና ድጋፉ አሁንም ተጠናቅሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል።

This item is part of
XS
SM
MD
LG