በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በሕይወቴ መጨረሻ ወደ ድሬደዋ መመለስ እፈልግ ነበር” - አሃዱ ሳቡሬ


የቀድሞው አምባሳደር፣ጋዜጠኛና ዲፕሎማት አምባሳደር አሃዱ ሳቡሬ።
የቀድሞው አምባሳደር፣ጋዜጠኛና ዲፕሎማት አምባሳደር አሃዱ ሳቡሬ።

የ93 ዓመቱ የቀድሞው አምባሳደር፣ጋዜጠኛና ዲፕሎማት አምባሳደር አሃዱ ሳቡሬ በሕይወታቸው መጨረሻ ወዳደጉበት ድሬደዋ መሄድ እንደሚፈልጉ ይናገራሉ። በእኔ ዘመን " እጅግ ሰላማዊ የሆነ የማኅበረሰብ ትሥሥር ነበር" በማለት በአሁኑ ሁኔታ ይቆጫሉ። ከጽዮን ግርማ ጋር ተወያይተዋል።

በቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግሥት ጋዜጠኛ ነበሩ። አምባሳደርና ዲፕሎማትም ነበሩ። በዘመናቸው በሬዲዮ ይናገሩ በጋዜጣም ይፅፉ ነበርና “አሃዱ ሳቡሬ አጠገበኝ ወሬ” የሚል ስያሜን ተሰጣቸው። አሁን የሚገኙት ዩናይትድ ስቴትስ ሎስ አንጀለስ ውስጥ ነው። የ93 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ ናቸው ሆነዋል። ጽዮን ግርማ በሎስ አንጀለስ ቆይታዋ መኖሪያ ቤታቸው ተገኘታ 70 ዓመት ወደ ኃላ ተመልሳ አነጋግራቸዋለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

“በሕይወቴ መጨረሻ ወደ ድሬደዋ መመለስ እፈልግ ነበር” - አሃዱ ሳቡሬ
please wait

No media source currently available

0:00 0:26:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG