በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በሕይወቴ መጨረሻ ወደ ድሬደዋ መመለስ እፈልግ ነበር” - አሃዱ ሳቡሬ


“በሕይወቴ መጨረሻ ወደ ድሬደዋ መመለስ እፈልግ ነበር” - አሃዱ ሳቡሬ
please wait

No media source currently available

0:00 0:26:57 0:00

የ93 ዓመቱ የቀድሞው አምባሳደር፣ጋዜጠኛና ዲፕሎማት አምባሳደር አሃዱ ሳቡሬ በሕይወታቸው መጨረሻ ወዳደጉበት ድሬደዋ መሄድ እንደሚፈልጉ ይናገራሉ። በእኔ ዘመን " እጅግ ሰላማዊ የሆነ የማኅበረሰብ ትሥሥር ነበር" በማለት በአሁኑ ሁኔታ ይቆጫሉ። ከጽዮን ግርማ ጋር ተወያይተዋል።

XS
SM
MD
LG