ዋሽንግተን ዲሲ —
በየትኛውም ደረጃ ያለ ማንኛውም የመንግሥት አመራር ላይ ያለ ሰው ገለልተኛ መሆን እንዳለበት የተናገሩት ወ/ሮ አይሻ፤ "ይህን ደግሞ በሚያንፀባርቁት ሐሳብም በድርጊትም ማሳየት ይገባቸዋል።"ብለዋል።
(የምሕንድስና ባለሞያዋ ወ/ሮ አይሻ መሐመድ ከአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጽዮን ግርማ ጋር ያደረጉትን ሰፋ ያለ ቃለምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። )