በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኢትዮጵያ ለሁሉም እኩል የሆነች አገር ናት"- ወ/ሮ አይሻ መሐመድ (የመከላከያ ሚኒስትር)


የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆኑት ወ/ሮ አይሻ መሐመድ (ፎቶ፡ ከአዲስ ፎርቹን ጋዜጣ ድረገፅ ላይ)
የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆኑት ወ/ሮ አይሻ መሐመድ (ፎቶ፡ ከአዲስ ፎርቹን ጋዜጣ ድረገፅ ላይ)

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ባዋቀሩት አዲስ የካቢኔ አባላት ውስጥ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆኑት ወ/ሮ አይሻ መሐመድ ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ አንደኛና ሁለተኛ የሚባል ዜጋ የለም "ኢትዮጵያ ለሁሉም እኩል የሆነች አገር ናት" ብለዋል። ይህ ደግሞ ለፖለቲካ ፍጆታ ብቻ መዋል እንደሌለበት ገልፀው፤ "ፖለቲከኛም፣ ጤነኛም ሆነ በሽተኛ መሆን የሚቻለው አገር ስትኖር ነው" ብለዋል።

በየትኛውም ደረጃ ያለ ማንኛውም የመንግሥት አመራር ላይ ያለ ሰው ገለልተኛ መሆን እንዳለበት የተናገሩት ወ/ሮ አይሻ፤ "ይህን ደግሞ በሚያንፀባርቁት ሐሳብም በድርጊትም ማሳየት ይገባቸዋል።"ብለዋል።

(የምሕንድስና ባለሞያዋ ወ/ሮ አይሻ መሐመድ ከአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢ ጽዮን ግርማ ጋር ያደረጉትን ሰፋ ያለ ቃለምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። )

"ኢትዮጵያ ለሁሉም እኩል የሆነች አገር ናት"- ወ/ሮ አይሻ መሐመድ (የመከላከያ ሚኒስትር)
please wait

No media source currently available

0:00 0:27:09 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG