በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የተራዘመ የሕዝብ መፈናቀል ቀውስ ጥሩ ወሬ አይደለም"-ተፈናቃዮችን የሚመዘግብ ድርጅት መሪ


የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ተከታትሎ የሚመዘግብ (IDMC) የተባለ ዓለም አቀፍ ተቋም ዳይሬክተር አሌክሳንደራ ቢላክ
የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ተከታትሎ የሚመዘግብ (IDMC) የተባለ ዓለም አቀፍ ተቋም ዳይሬክተር አሌክሳንደራ ቢላክ

በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ የተናቃዮች ቁጥር በሶርያ ከተመዘገበው እንደሚልቅ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ተከታትሎ የሚመዘግብ (IDMC) የተባለ ዓለም አቀፍ ተቋም አስታወቀ።

በመላው ዓለም የሚገኙ በአገራቸው ውስጥ ሆነው የሚፈናቀሉ ሰዎችን ቁጥር ተከታትሎ የሚመዘግበውና መቀመጫውን ጄኔቫ ውስጥ ያደረገው ተቋም፤ በሪፖርቱ ብዙ የአገር ውስጥ ተፈናቃይ ቁጥር አላቸው ከተባሉ ስድስት የአፍሪካ አገሮች ኢትዮጵያን የመጀመሪያው ረድፍ ላይ አስቀምጧታል።

የተቋሙ ዳይሬክተር አሌክሳንደራ ቢላክ ከጄኔቫ በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

"የተራዘመ የሕዝብ መፈናቀል ቀውስ ጥሩ ወሬ አይደለም"-ተፈናቃዮችን የሚመዘግብ ድርጅት መሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG