No media source currently available
በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ብቻ የተናቃዮች ቁጥር በሶርያ ከተመዘገበው እንደሚልቅ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ተከታትሎ የሚመዘግብ (IDMC) የተባለ ዓለም አቀፍ ተቋም አስታወቀ።