በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም" - የአማራና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች

በኢትዮጵያ የሀይማኖት ጉባዔ
በኢትዮጵያ የሀይማኖት ጉባዔ

በእኛ በኩል የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም ሲሉ የአማራ እና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች ማምሻውን አስታውቀዋል፡፡

በእኛ በኩል የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም ሲሉ የአማራ እና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች ማምሻውን አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዚዳንቶቹ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና ዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ይሄን ያስታወቁት፤ በኢትዮጵያ የሀይማኖት ጉባዔ አማካኝነት በተዘጋጀው መድረክ ላይ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም" - የአማራና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:54 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG