No media source currently available
በእኛ በኩል የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም ሲሉ የአማራ እና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች ማምሻውን አስታውቀዋል፡፡