በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትራምፕ አስተዳደርና የውጭ እርዳታ


ከነገ በስቲያ ዓርብ፣ ዶናልድ ትራምፕ ቃለ-መሃላ ፈፅመው 45ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ አሜሪካ ለውጭ ሀገሮች የምትሰጣቸው አንዳንድ ድጋፎች ከዚያ በኋላ ችግር ሊገጥማቸው እንደሚችል እየተሰማ ነው፡፡

በተለይ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቆጣጠርና ከለወጡ ጋር ለመለማመድ የሚከናወኑ ፕሮጀክቶች፣ የወሊድ መቆጣጠሪያ መርኃ ግብሮች የትራምፕ አስተዳደር የቅድሚያ ዒላማ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተነግሯል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የትራምፕ አስተዳደርና የውጭ እርዳታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00

XS
SM
MD
LG