No media source currently available
ከነገ በስቲያ ዓርብ፣ ዶናልድ ትራምፕ ቃለ-መሃላ ፈፅመው 45ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ አሜሪካ ለውጭ ሀገሮች የምትሰጣቸው አንዳንድ ድጋፎች ከዚያ በኋላ ችግር ሊገጥማቸው እንደሚችል እየተሰማ ነው፡፡