በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ትብብር /ኢጋድ/ በሶማልያ ጉዳይ መከሩ


የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ትብብር /ኢጋድ/ ባለሥልጣን ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ስብሰባ ወደ ሀገራቸው በፍላጎታቸው ለሚመለሱ የሶማልያ ተወላጆች ሁኔታዎችን ለማመቻቸትና ሶማልያ ውስጥ ስላለው የፖለቲካና የፀጥታ ሁኔታ መፍታኄ ለማበጀት ተስማምተዋል።

የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ትብብር /ኢጋድ/ ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ስብሰባ ወደ ሀገራቸው በፍላጎታቸው ለሚመለሱ የሶማልያ ተወላጆች ሁኔታዎችን ለማመቻቸትና ሶማልያ ውስጥ ስላለው የፖለቲካና የፀጥታ ሁኔታ መፍታኄ ለማበጀት ተስማምተዋል።

ስምንት የምሥራቅ አፍሪካ ሀገሮች በክልሉ ሰላሉት ሶማልያውያን ስደተኞች ሁኔታ ለመነጋገር ነበር የተሰበሰቡት፡፡ ስብሰባው የተደረገው የኬንያ መንግሥት ዳዳብ የስደተኞች መንደርን ከመዝጋቱ ከሁለት ወራት በፊት ነው፡፡

ሪፖርተራችን ሞሐመድ ዮሱፍ ከናይሮቢ የላከውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ትብብር /ኢጋድ/ በሶማልያ ጉዳይ መከሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG