No media source currently available
የምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮች የጋራ ልማት ትብብር /ኢጋድ/ ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ስብሰባ ወደ ሀገራቸው በፍላጎታቸው ለሚመለሱ የሶማልያ ተወላጆች ሁኔታዎችን ለማመቻቸትና ሶማልያ ውስጥ ስላለው የፖለቲካና የፀጥታ ሁኔታ መፍታኄ ለማበጀት ተስማምተዋል።